የተማረ ድምጽ! Learned Voice Media!
በኮንሶ ዞን መጪው የመንግሥት ምርጫን በተመለከተ ለማህበረሰብ ግንዛቤ ይሆን ዘንድ በመምህር ታታሻ ታካዬ በአፋ ኾንሶ የቀረበ ትንታኔ:: ይህን መልዕክት የመስማት ዕድል ያላችሁ ዳዎንሎድ በማድረግ በማንኛውም መንገድ በማሠራጨት የማህበረሰባችንን የኑሮና የኢኮኖሚ ሁኔታ በማሻሻሉ ሂደት የበኩሎዎን እንዲወጡ በተማረ ድምጽ ሚዲያ ስም አደራ እንላለን:: መፈክራችን! "የተማረ ድምጽ ለማህበረሰብ ለውጥ!"/"Learned Voice for Societal Change!"
16 afleveringen
Reacties
0Wees de eerste die een reactie plaatst
Meld je nu aan en word lid van de የተማረ ድምጽ! Learned Voice Media! community!